መጋቢት 17/2017 ዓ.ም ሚዛን አማን ፈጣንና ቀጣይነት ያለው ሁሉን አቀፍ ለውጥ በሴቶች ተሳትፎ ይረጋገጣል! በሚል መሪ ቃል የሚዛን አማን ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በሚዛን ማረሚያ ተቋም ለሚገኙ ሴት ታራሚዎች ስልጠናና ድጋፍ ሰጠ። ስልጠናዉን በንግግር የከፈቱት የኮሌጁ አካዳሚክ ጉዳዮች ም/ዲ አቶ ሰብስቤ ኤሊያስ እንዳሉት ኮለጁ ከሚተግብራቸው ተግባራት አንዱ የማህበረስብ አቀፍ አገልግሎት ሲሆን በዚህም ኮሌጃችን የተለያዩ ማሕበረሰብ አቀፍ […]
Read More04/06/2017 ዓ.ም ሚዛን አማን የሚዛን አማን ጤና ሳይንስ ኮሌጅ መምህራንና አስ/ር ሰራተኞች ለሚዛን አማን ከተማ ኮሪደር ልማት የሚዉል ደጋፍ ለማድረግ ያለመ ውይይት አደረጉ። ማክሰኞ 04/06/2017ዓ.ም ለሚዛን አማን ከተማ ኮሪደር ልማት ድጋፍ ለማድረግ በተዘጋጀው መድረክ ላይ አጠቃላይ የኮሌጁ መምህራን እና አስተዳደር ሰራተኞች ውይይት አድርገዋል። በውይይቱ ላይም የኮሌጁ ዲን አቶ ፀጋዬ አትርሴ እንደተናገሩት የከተማችን ኮሪደር ልማት የሁላችንም […]
Read MoreWith the rising burden of non-communicable diseases (NCDs) such as hypertension, diabetes, and cardiovascular diseases, Mizan Aman Health Sciences College has launched a comprehensive health awareness campaign aimed at educating the community on prevention, early detection, and management of NCDs. The campaign includes:📢 Public seminars and educational workshops🩺 Free health screenings for blood pressure, blood […]
Read MoreIn an effort to improve healthcare accessibility and promote preventive health measures, Mizan Aman Health Sciences College has launched a new Community Health Outreach Program. This initiative, spearheaded by the Department of Public Health, aims to bridge the gap between academic learning and real-world health challenges by actively engaging students and faculty in community service. […]
Read More